ارشيف ل 'ዜና አማርኛ' الفئة
አገራዊ እርቅ የሚጀምረዉ ብርቱካን ሚደቅሳን በመፍታት ነዉ!
ሐምሌ 26 ቀን 2002 / ግርማ ካሳ (muziky68@yahoo.com)
ግንቦት 7 ከተደረገዉ የዘጠና ሰባቱ ምርጫ ጀምሮ፣ ግንቦት 15 ቀን 2002 ዓ. ም እስከሰተደረገዉ ምርጫ ድረስ የነበሩትን ወራቶች ብንቆጥር ወደ 60 ይጠጋሉ። ከነዚህ ወራቶች ዉስጥ ሰላሳ ስምንቱን ወራት፣ በሁላችንም ልብና አይምሮ ዉስጥ ያለችዉ ወ / ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ በቃሊቲ እሥር ቤት ነዉ የነበረችዉ። የ 2002 ምርጫም ከተጠናቀቀ ከሁለት ወራት በኋላም አሁንም እህታችን በዚያዉ እሥር ቤት ትገኛለች። قراءة بقية هذا الدخول »
تحالف المعارضة الاثيوبية تحيط خطوة نحو التحول إلى حزب واحد
دافيسون من قبل ويليام -- 30 يوليو 2010
تشكيل جبهة Negasso قال Gidada ، وشارك في ونائب رئيس ما يسمى مدرك تحالف تحالف من الأحزاب الأثيوبية المعارضة ستتخذ خطوات في اتجاه واحد ليصبح الحزب. اقرأ بقية هذا الدخول »
ለሰዉ ልጅ ነጻነቱ፣ ማንነቱና ክብሩ ከሁሉ ነገር የሚበልጥበት ነዉ።
ሐምሌ 10 ቀን 2002 ዓ. ም / ግርማ ካሳ / Muziky68@yahoo.com
የ 2002 የምርጫ ዉጤት፣ እራሳቸዉ የኢሕአዴግ አባሎችና ደጋፊዎችንም ሳይቀር ያሳፈረ እንደሆነ በሰፊዉ እየተነገረ ነዉ። ከ 547 የፓርላማ መቀመጫዎች ከሁለቱ በስተቀር ኢሕአዴግ ሁሉንም መቀመጫዎች ወስዷል። በዘጠና ሰባት ያየነዉ የዴሞክራሲ ጭላንጭል ሙሉ ለሙሉ እንደጠፋ፣ ኢሕአዴግ ዳግማዊ ኢሰፓ ሆኖ፣ ዳግማዊ የደርግ አገዛዝ ጥርሱን አግጥቶ እየመጣ እንደሆነ ብዙዎች ይናገራሉ። اقرأ بقية هذا الدخول »
ለብርቱካንና በርሃብ አድማ ለሚሰዋላት ክሪስ ምስጋና -- ይልማ በቀለ
መለስ በጠመንጃው አልሞ ተኩሶ قراءة بقية هذا الدخول »













