በሰሜን አሜሪካ የፍኖተ ጋዜጣ ዝግጅትድጋፍ አስተባባሪ ኮሜቴ
ጥሪ ለወገኖቻችን በኢትዮጵያ ሀገራችን ባለፉት ዘመናት ተንሰራፍተው የቆዩትን ጨቋኝ ስርዓቶች ለመጣል ከፍተኛ መስዋዕትነት የተከፈለ ቢሆንም በመስዋዕትነቱ እስካሁን የተገኘው ውጤት የበለጠ…
ጥሪ ለወገኖቻችን በኢትዮጵያ ሀገራችን ባለፉት ዘመናት ተንሰራፍተው የቆዩትን ጨቋኝ ስርዓቶች ለመጣል ከፍተኛ መስዋዕትነት የተከፈለ ቢሆንም በመስዋዕትነቱ እስካሁን የተገኘው ውጤት የበለጠ…
የአንድነት ዲሲማህበር መግለጫውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ …
“ለዘመናት የህዝባችን ብሶት የወለደው ጀግናው ኢሕኣዲግ ሰራዊት ደርግ ሲጠቀምበት የነበረውን የኣዲስ ኣበባ ራዲዮ ጣቢያን ለሰፈው ህዝብ ጥቅም ተቆጣጥሮታል። ጉንቦት ሃያ ሽህ ዘጠኝ ሞቶ ሰማኒያ ሶስት ኣመተ ምህረት“። እረወድያ ”ፅድቁ ቀርቶብኝ በውጉ በኮነነኝ” ኣለ ያገሬ ሰው ያንዳንዱ ሽንገላ አልዋጥለት ሲል! እንዲህም አድርጎ የለ ለሰፊው ህዝብ ጥቅም ኢሕኣዴግ የኢትዮጲያን ብሄራዊ መገናኛ ኣገልግሎት ተቆጣጣረ።…
Robele Ababya The indelible legacy of Emperor Menilik II and EmpressTaitu There is no heritage…
ቁጥር አንድነት/645/2ዐዐ5 ቀን 29/05/2ዐዐ5 ዓም በ‹‹ጀሃዳዊ ሃረካት›› ትረካ የሙስሊሙን ማህበረሰብ ጥያቄ ማዳፈን አይቻልም! ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ ይሄንን መግለጫ ስናወጣ ሀገራዊ ራዕይ እንዳለው ፓርቲ በገዥው ፓርቲ እያፈርንና እያዘንን ነው፡፡ ገዥው ፓርቲ ዜጎች በማንኛውም መንገድ የሚያነሱትን ጥያቄ በግልጽና በውይይት መፍታት ያለመፈለጉ ግልጽ…
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) ቁጥር አንድነት/643/2ዐዐ5…
ፍኖተ ነፃነት 33ቱ ፓርቲዎች ለምርጫ ቦርድ ያቀረቧቸው ጥያቄዎች ባለመመለሳቸው በመጪው የአዲስ አበባ እና የአካባቢ ምክር ቤት ምርጫ ላይ ላለመሳተፍ መወሰናቸውን የፍኖተ ነፃነት የዜና ምንጮች አረጋገጡ፡፡ ፓርቲዎቹ ነገ ጥር 7, 2005 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት በሚሰጡት መግለጫ ውሳኔያቸውን ለኢትዮጵያ ህዝብ ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ መግለጫውን ከቦታው…
ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ በማንኛውም ማተሚያ ቤት እንዳይታተም መመሪያ ተላለፈ አምባገነኖችን እንዴት እንታገል? – ከበትረ ያዕቆብ…
Socialize